Heavy Truck Driver

Position:

Organization: Solomon tadesse freight forward

Not Specified

የሥራ መስፈርት:

  • የትምህርት ደረጃ: 10ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ የታደሰ የደረቅ ሶስት ወይም አምስተኛ /5ተኛ/ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለውና ከባድ መኪና ተሸከርካሪ አሽከርካሪ አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ያለው

  • የሥራ ልምድ: 7- 10 ዓመት እና ከዛ በላይ ከባድ መኪና ተሸከርካሪ አሽከርካሪነት ያገለገለ 

ተግባራት እና ኃላፊነቶች:

  • ዕለታዊ የፍተሻ ስራዎችን ማከናወን (ዘይት፣ ብሬክ፣ ጎማ)፣ ጥቃቅን ጥገናዎችን ማድረግ እና የመኪናውን ጥራት ጠብቆ ማቆየት

  • ትጉህ እና በጥንካሬ ለመስራት ዝግጁ የሆነ

  • የሲጋራ እና የአልኮል ሱስ የሌለበት

  • ከፖሊስ ጣቢያ የባህሪ ማረጋገጫ (Police Clearance) ማቅረብ የሚችል

  • የሥራ ዋስትና (Employment Guarantor) ማቅረብ የሚችል

የማመልከቻ መመርያ፡

ከላይ የተገለፀዉን የሥራ መስፈርት እና የሥራ መደብ የምታሞሉ እአመልካቾች አመልክት/ች የሚለውን በመጫን ማመልከት ትችላችሁ፡፡

Job Requirements 10ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ የታደሰ የደረቅ ሶስት ወይም አምስተኛ /5ተኛ/ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለውና ከባድ መኪና ተሸከርካሪ አሽከርካሪ አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ያለው ተግባራት እና ኃላፊነቶች: - ትጉህ እና በጥንካሬ ለመስራት ዝግጁ የሆነ - የሲጋራ እና የአልኮል ሱስ የሌለበት - ከፖሊስ ጣቢያ የባህሪ ማረጋገጫ (Police Clearance) ማቅረብ የሚችል - የሥራ ዋስትና (Employment Guarantor) ማቅረብ የሚችል - ዕለታዊ የፍተሻ ስራዎችን ማከናወን (ዘይት፣ ብሬክ፣ ጎማ)፣ ጥቃቅን ጥገናዎችን ማድረግ እና የመኪናውን ጥራት ጠብቆ ማቆየት How to Apply ከላይ የተገለፀዉን የሥራ መስፈርት እና የሥራ መደብ የምታሞሉ እአመልካቾች አመልክት/ች የሚለውን በመጫን ማመልከት ትችላችሁ፡፡

Deadline: Mar 19, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 4