Import and Export Officer

Position:

Organization: Fantu and Family Trading & Industry PLC

Not Specified

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ፡ በስምምነት

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ድግሪ ወይም ዲፕሎማ በማርኬቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር

  • የስራ ልምድ፡ 2 አመት

የማመልከቻ መመሪያ

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ 22 ማዞሪያ ወደ ቦሌ መድሃኒአለም ቤተክርስቲያን በሚወስደው መንገድ ወርቁ ህንጻ አጠገብ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +25116610535/+25116614268 ይደውሉ።

Job Requirements Bachelor's Degree or Diploma in Marketing, Management, Economics or in a related field of study with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ 22 ማዞሪያ ወደ ቦሌ መድሃኒአለም ቤተክርስቲያን በሚወስደው መንገድ ወርቁ ህንጻ አጠገብ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +25116610535/+25116614268 ይደውሉ።

Deadline: Dec 18, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1