Position:
Organization: Ethiopian Roads Administration
ብዛት: 2
ደመወዝ: 11035
የስራ ቦታ: አዲስ አበባ
የአደጋ ግምገማዎችን፣ የተጋላጭነት ቅኝቶችን እና የደህንነት ኦዲቶችን ያካሂዱ።
የደህንነት መስፈርቶች መሟላታቸውን ለማረጋገጥ ከ IT እና የንግድ ክፍሎች ጋር ያስተባበሩ።
የት/ት ደርጃ: ማስተርስ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ በኮምፒውተር ሳይንስ፣በኮምፒውተር ኔትዎርኪንግ፣በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ፣በሳይበር ሴኩሪቲ፣በኮሙኒኬሽን ኢንጂነሪንግ፣ ኔትዎርኪንግ፣ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ሶፍትዌር ኢንጂንሪንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ: 0-2 አመት
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ለኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር/ሠራተኛ አስተዳደር ቡድን 2 በአካል በመገኘት ወይም ፖስታ ቁጥር 1770 በመላክ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251115507365 ይደውሉ።
Job Requirements Masters in Computer Science, Computer Networking, Computer Engineering, Cyber Security, Communication Engineering, Networking, Information Technology, Software Engineering, or related field of study with relevant work experience. Duties and Responsibility: - Conduct risk assessments, vulnerability scans, and security audits. - Coordinate with IT and business units to ensure security requirement How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ለኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር/ሠራተኛ አስተዳደር ቡድን 2 በአካል በመገኘት ወይም ፖስታ ቁጥር 1770 በመላክ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251115507365 ይደውሉ።Deadline: Sep 8, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 2