IT Officer I /Cyber Security Analyst I

Position:

Organization: Ethiopian Electric Power Corporation

Not Specified

ብዛት፡ 1

የስራ ቦታ፡ በድርጅቱ ውስጥ ባሉን ክፍት ቦታዎች

የስራ መስፈርቶች

የትምህርት ደረጃ፡

  • የመጀመሪያ ዲግሪ በኮምፒውተር ሳይንስ ፣ ኮምፒውተር ኢንጅነሪንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር

  • አመልካቾች ከ2015 ዓ.ም ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ እና የመውጫ ፈተና /Exit Exam/ የወሰዱ መሆን አለባቸው፡፡

  • የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶች 3.00 ፣ ለሴቶች 2.75 እና ከዛ በላይ መሆን አለበት፡፡

የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት

ዋና ዋና ኃላፊነቶች፡

  • የኮምፒዩተር ኔትወርክ እና ሲስተም ደህንነትን መከታተል

  • የመረጃ ደህንነት ፖሊሲዎችን እና መመሪያዎችን መከተል እና ማስፈጸም

  • ለተጠቃሚዎች የአይቲ ድጋፍ(IT Support) መስጠት

  • የደህንነት ክስተቶችን (security incidents) መመዝገብ፣ መከታተል እና በከፍተኛ ደረጃ ላሉ ባለሙያዎች ማሳወቅ

  • በደህንነት ጉዳዮች ላይ ከከፍተኛ ባለሙያዎች ጋር በጋራ መስራት

የማመልከቻ መመሪያ፡

  • መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የሚከተለውን ሊንክ በመጫን መመዝገብ ትችላላችሁ፡ THIS LINK

  • የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እንደአስፈሊጊነቱ ማስታወቂያውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት ያላው መሆኑን እናስውቃለን።

  •  ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0115-58-06-23 ይደውሉ፡፡


Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ በኮምፒውተር ሳይንስ ፣ ኮምፒውተር ኢንጅነሪንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር - አመልካቾች ከ2015 ዓ.ም ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ እና የመውጫ ፈተና /Exit Exam/ የወሰዱ መሆን አለባቸው፡፡ - የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶች 3.00 ፣ ለሴቶች 2.75 እና ከዛ በላይ መሆን አለበት፡፡ ዋና ዋና ኃላፊነቶች - የኮምፒዩተር ኔትወርክ እና ሲስተም ደህንነትን መከታተል - የመረጃ ደህንነት ፖሊሲዎችን እና መመሪያዎችን መከተል እና ማስፈጸም - ለተጠቃሚዎች የአይቲ ድጋፍ(IT Support) መስጠት - የደህንነት ክስተቶችን (security incidents) መመዝገብ፣ መከታተል እና በከፍተኛ ደረጃ ላሉ ባለሙያዎች ማሳወቅ - በደህንነት ጉዳዮች ላይ ከከፍተኛ ባለሙያዎች ጋር በጋራ መስራት How to Apply አመልክት/ቺ የሚለውን ሊንክ ይጫኑ

Deadline: Apr 19, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 1