የፈቃድ ሥራዎች አስተዳደር ባለሙያ IV

Position:

Organization: Ministry of Mines

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በጂኦሎጂ፣ በአፕላይድ ጂኦሎጂ፣ በሥነ ምድር ሣይንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች

  • የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ

  • ብዛት፡ 1

  • ደረጃ፡ XIV

  • ደመወዝ፡ 19464

  • የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

  • የመደብ መታወቂያ ቁጥር: 2/ማዕ.228

የማመልከቻ መመሪያ

መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ሲቪ እና ማመልካቻችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒ በመያዝ ከመገናኛ ላምበረት አዲሱ መናኸሪያ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው በሚኒስቴሩ ዋና መስሪያ ቤት 4ኛ ፎቅ ብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡

ማስታወሻ፡ የሲቪል ስርቪስ ኮሚሽን የተፈላጊ ችሎታዎች የትምህርት ደረጃና የሥራ መደብ ያላቸው አመልካቾች ማመልከት የሚችሉ ሲሆን የስራ መደቡ ጾታ አይለይም፡፡

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡

Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ በጂኦሎጂ፣ በአፕላይድ ጂኦሎጂ፣ በሥነ ምድር ሣይንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ሲቪ እና ማመልካቻችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒ በመያዝ ከመገናኛ ላምበረት አዲሱ መናኸሪያ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው በሚኒስቴሩ ዋና መስሪያ ቤት 4ኛ ፎቅ ብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡ ማስታወሻ፡ የሲቪል ስርቪስ ኮሚሽን የተፈላጊ ችሎታዎች የትምህርት ደረጃና የሥራ መደብ ያላቸው አመልካቾች ማመልከት የሚችሉ ሲሆን የስራ መደቡ ጾታ አይለይም፡፡

Deadline: Aug 13, 2026, 12:00 AM

Location: Megenagna

Amount: 1