Position:
Organization: PEMS PLC
ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ብዛት፡ 4
የት/ት ደረጃ፡ ከታወቀ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በኤሌክትሮ መካኒክ፣ ኢንዱስትሪያል ኤሌክትሪክ ወይም በተመሳሳይ የት/ት ዘርፍ የተመረቀ/ች
የስራ ልምድ፡ 1 አመት በስቶር ሃላፊነት የሰራ/ች
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ሳሪስ ትራንስ ኢትዮጵያ ህንጻ 6ተኛ ፎቅ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።
Job Requirements Bachelor's Degree or Diploma in Electromechanical, Industrial Electrical or in a related field of study with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ሳሪስ ትራንስ ኢትዮጵያ ህንጻ 6ተኛ ፎቅ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።Deadline: May 19, 2025, 12:00 AM
Location: Saris
Amount: 4