Position:
Organization: DH Geda Trade and Industry PLC
ብዛት: 1
ደመወዝ፡ በስምምነት
የሥራ ቦታ: አዲስ አበባ
የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
ተፈላጊ የት/ደረጃ: ደረጃ 4 በግዥና አቅርቦት ወይም በተመሳሳይ የት/ት ዘርፍ
የስራ ልምድ፡ 1 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሠራ/ች
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቦሌ ዲ ኤች ገዳ ታወር 10ኛ ፎቅ የሰው ኃይል ልማትና አስተዳደር ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል፡ dhgeda.tradehr@yaboo.com /ፖ.ሳ.ቁ 534 በመላክ መመዝገብ ይችላሉ።
Job Requirements TVET Level 4 in Procurement and Supply or in a related field of study with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቦሌ ዲ ኤች ገዳ ታወር 10ኛ ፎቅ የሰው ኃይል ልማትና አስተዳደር ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል፡ dhgeda.tradehr@yaboo.com /ፖ.ሳ.ቁ 534 በመላክ መመዝገብ ይችላሉ።Deadline: Jun 30, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 1