Lawyer II

Position:

Organization: Addis Ababa University

Not Specified

የስራ መደቡ፡ የህግ ባለሙያ II

ደመወዝ፡ 8474

ብዛት፡ 1

የስራ ክፍል፡ ህግ አገልግሎት

የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት

ፆታ፡ ሴት

የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

የስራ መስፈርቶች፡

የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመርያ ዲግሪ በህግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀች

የስራ ልምድ፡ 2 አመት በህግ ስራዎች

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ/ ዋናው ግቢ የሰው ሃብት ስራ አመራርንስ ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 1 በአካል በመላክ ማመልከት ይችላሉ።

Job Requirements Bachelor's Degree in Law or in a related field of study with relevant work experience Required Gender: Female How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ/ ዋናው ግቢ የሰው ሃብት ስራ አመራርንስ ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 1 በአካል በመላክ ማመልከት ይችላሉ።

Deadline: May 22, 2025, 12:00 AM

Location: Mexico

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue