Legal Services Team Leader

Position:

Organization: Federal Supreme Sharia Court

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በህግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች

  • የስራ ልምድ፡ ለመጀመሪያ ዲግሪ 8 ዓመት እና ለሁለተኛ ዲግሪ 6 ዓመት በዳኝነት፣ በረዳት ዳኝነት ወይም በዳኝነት አገልግሎት ኢንስፔክሽን የሙያ ዘርፍ የስራ ልምድ ያለው፤ ከዚህ ውስጥ ለመጀመሪያ ዲግሪ 4 ዓመት፣ ለሁለተኛ ዲግሪ 2 ዓመት በከፍተኛ ባለሙያነት የሰራ/ች

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ፡ 27589

  • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

ክህሎቶች

  • IFMIS፣ ሊደርሺፕ፣ICSMIS እና ኮምዩኒኬሽን ስልጠና የወሰደ/ች

  • ችግሮችን የመቋቋምናየመፍታት ችሎታ ያለው/ላት

  • መልካም የሥራ ግንኙነት መፍጠር የሚችል/የምትችል

  • መሰረታዊ የኮምፒተር ዕውቀትያለው/ላት

የማመልከቻ መመሪያ፡

አመልካቾች ኦርጅናል የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሚኒሊክ ሆስፒታል ሳንፎርድ ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው ሸሪዓ ፍ/ቤት የሰው ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ፡፡

Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በህግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች ኦርጅናል የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሚኒሊክ ሆስፒታል ሳንፎርድ ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው ሸሪዓ ፍ/ቤት የሰው ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ፡፡

Deadline: May 24, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 1