Librarian/Assistant Librarian

Position:

Organization: St. Mary's University

Not Specified

የስራ መደቡ መጠሪያ፡ የቤተ መፅሃፍት ሃላፊ/ረዳት የቤተ መፅሃፍት ሃላፊ

የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

ደመወዝ፡ በተቁሙ ስኬል መሰረት

የቅጥር ሁኔታ፡ በቁሚነት

የስራ መስፈርቶች፡

የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመርያ ዲግሪ ወይም ዲፕሎማ በቤተ መፅሃፍት፣ ኢንፎርሜሽን ሳይንስ/ሲስተም/ቴክኖሎጂ፣ ኮምፒውተር ሳይንስ፣ መዝግብት አስተዳደር፣ ዳታቤዝ፣ ስታጽቲክስ አድሚኒስትሬሽን ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች

የስራ ልምድ፡ 2 አመት እና ከዛ በላይ

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሜክሲኮ ከፌደራል ፓሊስ ዋና መ/ቤት ወደ አፍሪካ ህብረት በሚወስደው መንገድ ከሚገኘው የኢትዩጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት በስተቀኝ በኩል ወደ ውስጥ ገባ ብሎ በዩኒቨርስቲው ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 0.13 በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ +251115503193 መደወል ይችላሉ

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ

Job Requirements Bachelor's Degree or Diploma in Library Science, Information Science/System/Technology, Computer Science, Archive, Database Administration or in a related field of study with relevant work expereince How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሜክሲኮ ከፌደራል ፓሊስ ዋና መ/ቤት ወደ አፍሪካ ህብረት በሚወስደው መንገድ ከሚገኘው የኢትዩጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት በስተቀኝ በኩል ወደ ውስጥ ገባ ብሎ በዩኒቨርስቲው ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 0.13 በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251115503193 መደወል ይችላሉ

Deadline: May 9, 2025, 12:00 AM

Location: Mexico

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue