Light/Heavy Vehicle Driver Level II

Position:

Organization: Defense Construction Enterprise

Not Specified

የስራ ቦታ፡ ዋና መ/ቤት

የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

ደመወዝ፡ 22822

የስራ መስፈርቶች፡

የትምህርት ደረጃ፡ 10ኛ/ 9ኛ/ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች እና 4ኛ ደረጃ ፈቃድ ያለው/ ያላት

የስራ ልምድ፡ 4/5/6 አመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት ሆኖ መንገድ ስራ ላይ የሰራ/ች

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋና መ/ቤት አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቶታል ዝቅ ብሎ (ውሃ ልማት ህንጻ ) ደራርቱ ትምህርት ቤት አጠገብ የሰው ሃብት አስተዳደርት ቡድን በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251114422260/ +251114422270

Job Requirements Completion of 10th /9th or 8th Grade with a 4th Grade driving license and relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋና መ/ቤት አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቶታል ዝቅ ብሎ (ውሃ ልማት ህንጻ ) ደራርቱ ትምህርት ቤት አጠገብ የሰው ሃብት አስተዳደርት ቡድን በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251114422260/ +251114422270

Deadline: May 9, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue