Light Truck Driver

Position:

Organization: City Government of Addis Ababa Construction Design Building & Consultation Enterprise

Not Specified

  • ደመወዝ፡ 11214 ብር
  • ብዛት፡ 3

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ: ሌቭል 2/3/4/5 ወይም ዲፕሎማ በአውቶሞቲቭ፣ ጀነራል መካኒክ፣ አውቶ መካኒክ ወይም 12ኛ/10ኛ/8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ችና 3 መንጃ ፍቃድ ያለው
  • የሥራ ልምድ: 4/6/8/10 አመት በቀላል መኪና ሹፌርነት የስራ ልምድ ያለው/ያላት

የማመልከቻ መመርያ

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቃሊት የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በCCRDA እና OCC መሃል ባለው መንገድ 100 ሜትር ገባ ብሎ ገባ ብሎ የቀድሞው አግሮስቶን ማምረቻ ማእከል ግቢ ውስጥ የሰው ሃብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክተሬት ቢሮ በአካል መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251118887032 ይደውሉ።

Job Requirements TVET Level 5/4/3/2/1 or Diploma in Automotive, General Mechanic, Auto Mechanic or Completion of 12th/10th or 8th Grade with Valid 3rd Grade driving license and relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቃሊት የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በCCRDA እና OCC መሃል ባለው መንገድ 100 ሜትር ገባ ብሎ ገባ ብሎ የቀድሞው አግሮስቶን ማምረቻ ማእከል ግቢ ውስጥ የሰው ሃብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክተሬት ቢሮ በአካል መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251118887032 ይደውሉ።

Deadline: May 1, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 4

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue