Light Vehicle Driver

Position:

Organization: Samaria Trading One Member PLC

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ 10ኛ ወይም 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና 3ኛ ደረጃ ወይም በአዲሱ ደረቅ-1 መንጃ ፍቃድ ያለው
  • የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት እና ከዛ በላይ
  • የስራ ቦታ፡ ባስኬቶ
  • ብዛት፡ 2
  • ደሞዝ፡ በስምምነት
  • የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • የመኪናውን የሞተር ዘይት፣ የውሃ፣ የነዳጅ፣ የፍሬንና የጎማ ሁኔታ በየቀኑ መፈተሽ።
  • በተቀጠረበት የስራ መደብ ከአሠሪዉ የሚሰጠዉን ትዕዛዝ ጠብቆ የመስራት
  • ሌሎች በአሠሪዉ የሚወጡ ደንቦችና መመሪዎችን እንዲሁም በዚህ ዉል ያልተሸፈኑና በስራ ላይ በሚገኘዉ የአሠሪ እና ሰራተኛ አዋጅ የተቀመጡትን ግዴታዎች መወጣት
  •  የተሽከርካሪውን የውስጥና የውጭ ንጽህና በየቀኑ መጠበቅ (ማጠብና ማጽዳት)
  • መኪናው ጥገና በሚያስፈልገው ወቅት ለቅርብ ኃላፊ አስቀድሞ ማሳወቅ
  •  በሥራ ሰዓት ሁልጊዜም ዝግጁ መሆንና ለሥራ የሚሰጡ ትዕዛዞችን በታማኝነት መፈጸም
  • ለስራ የተሰጡትን የድርጅቱን ንብረቶች ከማንኛዉም ጉዳትና ከብክነት መጠበቅ፣ መንከባከብ
  • የድርጅቱን ንብረት ያለአግባብ አለመጠቀም፣ ሌሎችም እንዲጠቀሙ አለመድረግ
  • በአሠሪ ንብረቶች እና ሌሎች ሰራተኞች ላይ አደጋ ሊያደርሱ የሚችሉ ክስተቶች ቢኖሩ አስቀድሞ ለአሠሪዉ ማሳወቅ
  • የስራ ሰዓት አክብሮ መግባትና መዉጣት

የማመልከቻ መመሪያ

መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን እንዲሁም ካሪኩለም ቪቴ በማያያዝ በኢ-ሜይል አድራሻችን eyuhradmasu@gmail.com በመላክ መመዝገብ ትላላችሁ፡፡

ለበለጠ መረጃ በዚህ ስልክ ቁጥር ይደውሉ፡ +251904513935

Job Requirements 10ኛ ወይም 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና 3ኛ ደረጃ ወይም በአዲሱ ደረቅ-1 መንጃ ፍቃድ ያለው አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር ዋና ዋና ኃላፊነቶች - የመኪናውን የሞተር ዘይት፣ የውሃ፣ የነዳጅ፣ የፍሬንና የጎማ ሁኔታ በየቀኑ መፈተሽ - በተቀጠረበት የስራ መደብ ከአሠሪዉ የሚሰጠዉን ትዕዛዝ ጠብቆ የመስራት - የተሽከርካሪውን የውስጥና የውጭ ንጽህና በየቀኑ መጠበቅ (ማጠብና ማጽዳት) - መኪናው ጥገና በሚያስፈልገው ወቅት ለቅርብ ኃላፊ አስቀድሞ ማሳወቅ - በሥራ ሰዓት ሁልጊዜም ዝግጁ መሆንና ለሥራ የሚሰጡ ትዕዛዞችን በታማኝነት መፈጸም - ለስራ የተሰጡትን የድርጅቱን ንብረቶች ከማንኛዉም ጉዳትና ከብክነት መጠበቅ፣ መንከባከብ - የድርጅቱን ንብረት ያለአግባብ አለመጠቀም፣ ሌሎችም እንዲጠቀሙ አለመድረግ - በአሠሪ ንብረቶች እና ሌሎች ሰራተኞች ላይ አደጋ ሊያደርሱ የሚችሉ ክስተቶች ቢኖሩ አስቀድሞ ለአሠሪዉ ማሳወቅ - የስራ ሰዓት አክብሮ መግባትና መዉጣት How to Apply መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን እንዲሁም ካሪኩለም ቪቴ በማያያዝ በኢ-ሜይል አድራሻችን eyuhradmasu@gmail.com በመላክ መመዝገብ ትላላችሁ፡፡ ለበለጠ መረጃ በዚህ ስልክ ቁጥር ይደውሉ፡ +251904513935

Deadline: Apr 30, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 2