Loan Officer
Position:
Organization: Vertex SACCO Ltd.
Not Specified
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በማንኛውም የማህበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች
የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ ዓመት በአዲስ አበባ ወይም በፌደራል ደረጃ በተመሰረተ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ውስጥ የሰራ/የሰራች
ብዛት፡ 6
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ ሃያ ሁለት ከጎላጎል ወደ ጌት ፋም በሚወስደው መንገድ ባታ ህንፃ ላይ
ዋና ዋና ኃላፊነቶች
ወደ ኩባንያው የሚመጡ ደንበኞችን በአክብሮት መቀበል እና ተገቢውን መረጃና እርዳታ መስጠት
ስለ ኩባንያው የብድር፣ የኢንቨስትመንት እና ሌሎች የፋይናንስ አገልግሎቶች ለደንበኞች ዝርዝር ማብራሪያ መስጠት
ከደንበኞች የሚነሱ ቅሬታዎችን፣ ጥያቄዎችን እና ችግሮችን በወቅቱና በብቃት መፍታት
የብድር ማመልከቻዎችን መቀበል እና የተቋሙን መመሪያዎች የተከተሉ መሆናቸውን ማረጋገጥ
የፋይናንሺያል ሰነዶችን እና የደንበኛ ማህደሮችን በጥራትና በስርዓቱ መያዝ
የኩባንያውን የውስጥ ፖሊሲዎች እና የአሰራር መመሪያዎች በጥብቅ መከተል
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን በኢሜል አድራሻችን፡ vertexsacco@gmail.com በመላክ ማመልከት ይችላሉ፡፡
Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ በማንኛውም የማህበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር ዋና ዋና ኃላፊነቶች - ወደ ኩባንያው የሚመጡ ደንበኞችን በአክብሮት መቀበል እና ተገቢውን መረጃና እርዳታ መስጠት - ስለ ኩባንያው የብድር፣ የኢንቨስትመንት እና ሌሎች የፋይናንስ አገልግሎቶች ለደንበኞች ዝርዝር ማብራሪያ መስጠት - ከደንበኞች የሚነሱ ቅሬታዎችን፣ ጥያቄዎችን እና ችግሮችን በወቅቱና በብቃት መፍታት - የብድር ማመልከቻዎችን መቀበል እና የተቋሙን መመሪያዎች የተከተሉ መሆናቸውን ማረጋገጥ - የፋይናንሺያል ሰነዶችን እና የደንበኛ ማህደሮችን በጥራትና በስርዓቱ መያዝ - የኩባንያውን የውስጥ ፖሊሲዎች እና የአሰራር መመሪያዎች በጥብቅ መከተል How to Apply አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን በኢሜል አድራሻችን፡ vertexsacco@gmail.com በመላክ ማመልከት ይችላሉ፡፡Deadline: May 26, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 6
