Maintenance Specialist

Position:

Organization: Admas Modern PLC

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ፤

  • የሥራ ልምድ:በኤሌክትሪክ እና በቧንቧ ጥገና ቢያንስ ከሁለት ዓመት በላይ የሥራ ልምድ ያለው፤

ብዛት:1

የማመልከቻ መመርያ

መስፈርቱን የምታሟሉ ዓመልካቾች ይህ የሥራ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በማህበሩ ቢሮ አድማስ ዘመናዊ የገበያ ማዕከል (መርካቶ ጣና የገበያ ጀርባ) 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 12 ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በግንባር በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

አድራሻ፡- አድማስ ዘመናዊ የገበያ ማዕከል መርካቶ ጣና ገበያ ጀርባ

  • ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- +251903987777/+251112735063

Job Requirements Completion of 10th Grade with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በማህበሩ ቢሮ አድማስ ዘመናዊ የገበያ ማዕከል (መርካቶ ጣና የገበያ ጀርባ) 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 12 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251903987777/+251112735063 ይደውሉ።

Deadline: May 3, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue