Position:
Organization: Addis Ababa Tegbared Poly Technic College
ብዛት፡ 1
ደመወዝ፡ 6485
የስራ ሁኔታ፡ በኮንትራት
የት/ት ደረጃ፡ በተዛማጅ የትምህርት መስክ አግባብነት ካለው የሥራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ፡ 1 አመት
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሜክሲኮ አደባባይ ከፌደራል ፖሊስ ፊትለፊት በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 8 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +25115505802 ይደውሉ፡፡
Deadline: Aug 26, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 1