Motorist
Position:
Organization: My Hello Communications PLC
Not Specified
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ 10ኛ/12ኛ ያጠናቀቀ እና የሞተር መንጃ ፍቃድ ያለው
የስራ ልምድ፡ 1 አመትና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ የስራ መስክ ልምድ ያለው
ብዛት፡ 6
ደምወዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት
ዋና ዋና ኃላፊነቶች
ጥቅሎችን፣ ደብዳቤዎችንና መልዕክቶችን በተቀናጀ መልኩ ለድርጅቶች፣ ለመኖሪያ ቤቶችና ለተለያዩ መዳረሻዎች በተሟላ ጥንቃቄ ማድረስና መቀበል
ደንበኞች ስለሚደርሷቸው መልዕክቶችና የመላኪያ መርሃ-ግብሮች አስቀድመው ወቅታዊ መረጃ እንዲያገኙ ማድረግ
በመልዕክቶች ዕደላና ቅበላ ወቅት የሚሰበሰቡ ማናቸውንም የገንዘብ ክፍያዎችን በአግባቡ ተረክቦ፣ ሳይዘገዩ ወዲያውኑ ለሚመለከተው አካል ገቢ ማድረግ
ማንኛውንም መልዕክት ወይም ጥቅል ከደንበኛ በሚቀበሉበት ወቅት ይዘቱን፣ ብዛቱንና ትክክለኛነቱን በጥሩ ሁኔታ ፈትሾና ቆጥሮ መረከብ
በመልዕክት ዕደላና ቅበላ ወቅት መልዕክቶችና ጥቅሎች እንዳይቀደዱ፣ እንዳይበላሹ ወይም ደህንነታቸው እንዳይጓደል ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ
መልዕክቶችን በሚቀበሉበት ጊዜ የመላኪያ ኤርይቢል ላይ መረጃዎች በትክክልና በጥንቃቄ በመሙላት ለደንበኞች መስጠት
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች አስፈላጊውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን በድርጅቱ ኢሜል አድራሻ Vacancy@myhellocommunications.com ወይም ሰሚት 72 ድልድዩን ተሸግሮ ወደ 49 በሚወስደዉ መንገድ ሀይቴክ ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
Job Requirements 10ኛ/12ኛ ያጠናቀቀ እና የሞተር መንጃ ፍቃድ ያለው አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር ዋና ዋና ኃላፊነቶች - ጥቅሎችን፣ ደብዳቤዎችንና መልዕክቶችን በተቀናጀ መልኩ ለድርጅቶች፣ ለመኖሪያ ቤቶችና ለተለያዩ መዳረሻዎች በተሟላ ጥንቃቄ ማድረስና መቀበል - ደንበኞች ስለሚደርሷቸው መልዕክቶችና የመላኪያ መርሃ-ግብሮች አስቀድመው ወቅታዊ መረጃ እንዲያገኙ ማድረግ - በመልዕክቶች ዕደላና ቅበላ ወቅት የሚሰበሰቡ ማናቸውንም የገንዘብ ክፍያዎችን በአግባቡ ተረክቦ፣ ሳይዘገዩ ወዲያውኑ ለሚመለከተው አካል ገቢ ማድረግ - ማንኛውንም መልዕክት ወይም ጥቅል ከደንበኛ በሚቀበሉበት ወቅት ይዘቱን፣ ብዛቱንና ትክክለኛነቱን በጥሩ ሁኔታ ፈትሾና ቆጥሮ መረከብ - በመልዕክት ዕደላና ቅበላ ወቅት መልዕክቶችና ጥቅሎች እንዳይቀደዱ፣ እንዳይበላሹ ወይም ደህንነታቸው እንዳይጓደል ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ - መልዕክቶችን በሚቀበሉበት ጊዜየመላኪያ ኤርይቢል ላይ መረጃዎች በትክክልና በጥንቃቄ በመሙላት ለደንበኞች መስጠት How to Apply አመልካቾች አስፈላጊውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን በድርጅቱ የኢሜል አድራሻ Vacancy@myhellocommunications.com ወይም ሰሚት 72 ድልድዩን ተሸግሮ ወደ 49 በሚወስደዉ መንገድ ሀይቴክ ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡Deadline: Jun 21, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 6
