Position:
Organization: Ethiopian Press Agency
የስራ መደቡ መጠሪያ፡ የኔትወርክ እና ሲስተም አዲሚኒስትሬተር ባለሙያ
ብዛት፡ 1
ደረጃ: XII
የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
ደመወዝ፡ በድርጅቱ እስኬል መሰረት
የትምህርት ደረጃ፡ ፒኤችዲ፣ ሁለተኛ ወይም የመጀመርያ ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ ኮምፒውተር ሳይንስ ኢንፎርሜሽን ሳይንስ፣ ኮምፒውተር ኢንጅነሪንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የተመረቀ/ች
የስራ ልምድ፡ 6 አመት ለ መጀመርያ ዲግሪ፣ 4 አመት ለሁለተኛ እና 2 አመት ለፒኤችዲ ዲግሪ ቀጥታ የስራ ልምድ ያለው/ያላት
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አራት ኪሎ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት 1ኛ ፎቅ የሰው ሃብት ስራ አመራር መምሪያ በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
Job Requirements PhD, Master's or Bachelor's Degree in Information Technology, Computer Science, Information Science, Computer Engineering or in a related field of study with relevant work experience Experience: 6 years for Bachelor's, 4 years for Master's and 2 years for PhD How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አራት ኪሎ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት 1ኛ ፎቅ የሰው ሃብት ስራ አመራር መምሪያ በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።Deadline: May 10, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 1