Planning and Reporting Officer

Position:

Organization: Ambasel Trading House P.L.C

Not Specified

ብዛት ፡ 1

ደመወዝ ፡ በኩባንያው ስኬል መሰረት

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ ፡ የመጀመሪያ ድግሪ ወይም ዲፐሎማ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት፤ ማኔጅመንት፤ቢዝነስ ማኔጅመንት፤ኢኮኖሚክስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር

  • የስራ ልምድ ፡ በድግሪ 1 ዓመት በዲፕሎማ 2 ዓመት

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ወሎ ሰፍር አምባሰል ህንጻ 5ኛ ፎቅ ዋናው መ/ቤት ሰው ሃብት መምሪያ በመገኘት ወይም በኢሜል yasminmohammed530@gmail.com መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251114666668 ይደውሉ።

Job Requirements Bachelor's Degree or Diploma in Marketing Management, Management, Business Management, Economics, or a related field with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ወሎ ሰፍር አምባሰል ህንጻ 5ኛ ፎቅ ዋናው መ/ቤት ሰው ሃብት መምሪያ በመገኘት ወይም በኢሜል yasminmohammed530@gmail.com መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +25114666668 ይደውሉ።

Deadline: Aug 18, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue