Plant and Equipment Manager

Position:

Organization: Midroc Construction Ethiopia PLC

Not Specified

ስራ መድቡ፡ ፕላንት እና ኢኪዩፐመንት ኃላፊ

ብዛት፡ 1

የስራ ቦታ፡ ቡሬ ጉመር

የቅጥር ሁኔታ፡ በኮንትራት

ደመወዝ፡ በስምምነት

የስራ መስፈርቶች፡

የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመርያ ዲግሪ በመካኒካል ምህንድስና ወይም በተመመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች

የስራ ልምድ፡ 8 አመት የስራ ልምድ ከዚህ ውስጥ 2 አመት በሃላፊነት የሰራ

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መካኒሳ ኦቦ ኮዊንስ ሱፐር ማርኬት አጠገብ የሚገኝበት ግቢ ውስጥ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል፡ midconhrm@gmail.com ላይ በመላክ ማመልከት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251113726150 መደወል ይችላሉ።

ማሳሰቢያ፡ አመልካቶች የሚወዳደሩበትን የስራ መድብ እና የስራ ቦታ በማመልከቻቸው ላይ መጥቀስ አለባቸው

Job Requirements Bachelor's Degree in Mechanical Engineering or in a related field of study with relevant work experience, out of which 2 years in Managerial role Work Location: Bure Gummer How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መካኒሳ ኦቦ ኮዊንስ ሱፐር ማርኬት አጠገብ የሚገኝበት ግቢ ውስጥ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል፡ midconhrm@gmail.com ላይ በመላክ ማመልከት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251113726150 መደወል ይችላሉ። ማሳሰቢያ፡ አመልካቶች የሚወዳደሩበትን የስራ መድብ እና የስራ ቦታ በማመልከቻቸው ላይ መጥቀስ አለባቸው

Deadline: May 9, 2025, 12:00 AM

Location: Mekanisa Abo

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue