Position:
Organization: PEMS PLC
ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ብዛት፡ 2
የት/ት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኤሌክትሮ መካኒክ ምህንድስና ወይም በተመሳሳይ የት/ት ዘርፍ የተመረቀ/ች
የስራ ልምድ፡ 1/2 አመት በስቶር ሃላፊነት የሰራ/ች ቡና ላይ የሰራች ቢሆን ይመረጣል
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ሳሪስ ትራንስ ኢትዮጵያ ህንጻ 6ተኛ ፎቅ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።
Job Requirements Bachelor's Degree in Electromechanical Engineering or in a related field of study with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ሳሪስ ትራንስ ኢትዮጵያ ህንጻ 6ተኛ ፎቅ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።Deadline: May 19, 2025, 12:00 AM
Location: Saris
Amount: 2