Project Manager

Position:

Organization: Gemshu Beyene Construction PLC

Not Specified

  • ብዛት፡ 1
  • ደመወዝ፡ በስምምነት

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ፡ ማስተርስ ወይም የመጀመሪያ ድግሪ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፤ በሲቪል ምህንድስና ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
  • የስራ ልምድ፡ 12-14 አመት፣ ከዚህም ውስጥ 2-4 አመት በፕሮጀክት ስራ አስኪያጅነት የሰራ

የማመልከቻ መምሪያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ቦሌ መሰናዶ ት/ቤት ጎን በእምነት ሬስቶራንት አጠገብ ፤ ኦሮሚያ ኢንተርናሸናል ባንክ ጨፌ ቅርንጫፍ ያለበት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ሃላፊነቱ የትወሰነ የግል ማህበር በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +25116621182 ይደውሉ፡፡
Job Requirements Master's or Bachelor's Degree in Construction Management, Civil Engineering, or a related field with relevant work experience, out of which 2-4 years in Project Management. How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ቦሌ መሰናዶ ት/ቤት ጎን በእምነት ሬስቶራንት አጠገብ ፤ ኦሮሚያ ኢንተርናሸናል ባንክ ጨፌ ቅርንጫፍ ያለበት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ሃላፊነቱ የትወሰነ የግል ማህበር በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +25116621182 ይደውሉ፡፡

Deadline: Aug 24, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue