Reception

Position:

Organization: MAZ Trading PLC

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

  •  የት/ት ዝግጅቶች: በዲፕሎማ በሁቴል ማኔጅመንት፣እንግዳ ተቀባይ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ

  • የስራ ልምድ:1 ዓመት

  • ደምወዝ: በስምምነት

  • ብዛት:1

  • የስራ ቦታ: ያቤሎ

  • የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት

የማመልከቻ መመርያ

  • አመለካቾች የት/ት ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በድርጅቱ ፋይናንስ እና አስተዳደር መምሪያ አዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ከዩኒሳ አደባባይ አጠገብ ወደ ገላን ኮንድምየም በሚወስደው መንገድ 200ሜትር ወረድ ብሎ ማዝ ትሬዲንግ ሃላ.የተ.የግ.ማህበር ወይም በኢሜል፡ finance@mazethiopiatrading.com መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +25114399483/+251973777777 ይደውሉ።

Job Requirements Diploma in Hotel Management, Receptionist or in a related field of study with relevant work experience How to Apply አመለካቾች የት/ት ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በድርጅቱ ፋይናንስ እና አስተዳደር መምሪያ አዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ከዩኒሳ አደባባይ አጠገብ ወደ ገላን ኮንድምየም በሚወስደው መንገድ 200ሜትር ወረድ ብሎ ማዝ ትሬዲንግ ሃላ.የተ.የግ.ማህበር ወይም በኢሜል፡ finance@mazethiopiatrading.com መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +25114399483/+251973777777 ይደውሉ።

Deadline: Jan 30, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue