Records and archives worker

Position:

Organization: Ethiopian Statistical Association (ESA)

Not Specified

  • ብዛት፡ 2

  • ደመወዝ፡ 7424

  • የስራ ቦታ፡ ጎዴ፣አዲስ አበባ

  • የቅጥር ሁኔታ፡ በኮንትራት

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ፡ ቲቪኢቲ በደረጃ III ወይም ዲፕሎማ በቢዝነስ ማኔጅመንት ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፣ ኢንፎርሜሽን ሲስተም፣ ዳታቤዝ አድሚንስትሬሽን ፣ ኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር

  • የስራ ልምድ፡ 4 አመት

የማመልከቻ መመሪያ

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ ፒያሳ ከጣይቱ ሆቴል ጀርባ ከኢትዮ ሴራሚክ ጎን በሚገኘው በዋናው መ/ቤት የብቃትና የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስፈጻሚ ቢሮ ህንጻ ቁጥር- 2 በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +25111550334/+25111576906 ይደውሉ።

Job Requirements TVET Level III or Diploma in Business Management, Information Technology, Information System, Database Administration ,Computer Science, or in a related field of study with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ ፒያሳ ከጣይቱ ሆቴል ጀርባ ከኢትዮ ሴራሚክ ጎን በሚገኘው በዋናው መ/ቤት የብቃትና የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስፈጻሚ ቢሮ ህንጻ ቁጥር- 2 በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +25111550334/+25111576906 ይደውሉ።

Deadline: Aug 27, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 2

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue