Roller Operator
Position:
Organization: Ethiopian Engineering Corporation
Not Specified
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡
8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና የሮለር ኦፕሬተር መንጃ ፈቃድ ያለው/ያላት
የስራ ልምድ፡
ቢያንስ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
የግንባታ ወይም የመንገድ ፕሮጀክት ልምድ ያለው/ያላት ቢሆን ይመረጣል
ዋና ዋና ኃላፊነቶች:-
ሮለር ማሽኑን በደህንነትና በብቃት ማሽከርከርና መስራት
የመንገድ አፈር፣ ጠጠር፣ አሸዋና ሌሎች የግንባታ ቁሳቁሶችን በትክክል መጠቅጠቅና ማጠናከር
ከስራ በፊትና በኋላ የማሽኑን መሰረታዊ ምርመራ ማድረግ
የማሽኑን ችግር ወይም የቴክኒክ ጉድለት ሲኖር በወቅቱ ለኃላፊው ማሳወቅ
የስራ ቦታ ደህንነትና የጤና፣ ደህንነት እና አካባቢ ጥበቃ መመሪያዎችን በትክክል መከተል
የማሽኑን ንጽህናና መደበኛ ጥገና መጠበቅ
ከሌሎች ኦፕሬተሮችና ሰራተኞች ጋር በቅንጅት መስራት
በተሰጠው የስራ እቅድና መመሪያ መሰረት ስራን በጊዜው ማጠናቀቅ
የማመልከቻ መመሪያ
አመልክት/ቺ የሚለውን ይጫኑ
Job Requirements 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና የሮለር ኦፕሬተር መንጃ ፈቃድ ያለው/ያላት አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር ዋና ዋና ኃላፊነቶች - ሮለር ማሽኑን በደህንነትና በብቃት ማሽከርከርና መስራት - የመንገድ አፈር፣ ጠጠር፣ አሸዋና ሌሎች የግንባታ ቁሳቁሶችን በትክክል መጠቅጠቅና ማጠናከር - ከስራ በፊትና በኋላ የማሽኑን መሰረታዊ ምርመራ ማድረ - የማሽኑን ችግር ወይም የቴክኒክ ጉድለት ሲኖር በወቅቱ ለኃላፊው ማሳወቅ - የስራ ቦታ ደህንነትና የጤና፣ ደህንነት እና አካባቢ ጥበቃ መመሪያዎችን በትክክል መከተል - የማሽኑን ንጽህናና መደበኛ ጥገና መጠበቅ - ከሌሎች ኦፕሬተሮችና ሰራተኞች ጋር በቅንጅት መስራት - በተሰጠው የስራ እቅድና መመሪያ መሰረት ስራን በጊዜው ማጠናቀቅ How to Apply አመልክት/ቺ የሚለውን ይጫኑDeadline: Aug 18, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 5
