Position:
Organization: Kunifira Agro Processing PLC
ብዛት፡ 1
ደመወዝ፡ በስምምነት
የት/ት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በሴክሬታሪያል ሳይንስና ኦፊስ ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ፡ 2 አመት
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ ቱሉ ጉራቻ ቀበሌ በሚገኘው ፋብሪካ ቅጥር ግቢ በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል Kunaphroffice@gmail.com መመዝገብ ይችላሉ።
Job Requirements Bachelor's Degree in Secretarial & Office Management or in a related field of study with relevant work experience. How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ ቱሉ ጉራቻ ቀበሌ በሚገኘው ፋብሪካ ቅጥር ግቢ በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል Kunaphroffice@gmail.com መመዝገብ ይችላሉ።Deadline: Oct 29, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 1