Secretary

Position:

Organization: Ethiopian Premier League S.C

Not Specified

  • ብዛት፡ 1

  • የሥራ ቦታ፡ አየሁ ቡና ልማት(ኮሶ በር አካባቢ)

  • ደመወዝ : በስምምነት

  • የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

  • ጾታ፡ ሴት

  • እድሜ፡ 35 አመት በታች

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ድግሪ ወይም ዲፕሎማ በሴክሬታሪያል ሳይንስና ቢሮ አስተዳደር፣ አይስቲና ቢሮ አስተዳደር፣ ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች

  • የስራ ልምድ፡ በሙያው 3/5 አመት የሰራ/ች ዓመት

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አማ ዋና መ/ቤት አድራሻ ከጎተራ ወደ ወሎ ሰፈር በሚወስደውች መንገድ ላይ ወንጌልላዊት ህንጻ አካባቢ ካሳ ታወር ህንጻ ፊት ለፊት ሜይስዊ ህንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 502 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251918868686/+25113597611 መደወል ይችላሉ።

Job Requirements Bachelor's Degree or Diploma in Secretarial Science and Office Administration, ICT and Office Administration, Management or in a related field of study with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አማ ዋና መ/ቤት አድራሻ ከጎተራ ወደ ወሎ ሰፈር በሚወስደውች መንገድ ላይ ወንጌልላዊት ህንጻ አካባቢ ካሳ ታወር ህንጻ ፊት ለፊት ሜይስዊ ህንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 502 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251918868686/+25113597611 መደወል ይችላሉ።

Deadline: May 19, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue