Position:
Organization: Kality Food Share Company
የስራ መደብ መጠሪያ፡ የፈረቃ ሃላፊ
ብዛት፡ 1
ፆታ፡ ወንድ
የትምህርት ደረጃ፡ ቴክኒክና ሙያ ደረጃ 10+3 በፕሮዳክሽን ቴክኖሎጂ፣ ጀነራል መካኒክስ፣ ኤሌክትሮኒክስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የተመረቀ/ች
የስራ ልምድ፡ 3 አመት እና ከዚያ በላይ
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ደብረዘይት መንገድ ከቅ/ገብራኤል ቤ/ክርስቲያን አለፍ ብሎ ቃሊቲ ምግብ አክስዩን ማህበር ሰው ሃብት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 313 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ
ለበለጠ መረጃ +251114390144 መደወል ይችላሉ።
Job Requirements TVET Level 3 in Production Technology, General Mechanics, Electronics or in a related field of study with relevant work expereince Required Gender: Male How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ደብረዘይት መንገድ ከቅ/ገብራኤል ቤ/ክርስቲያን አለፍ ብሎ ቃሊቲ ምግብ አክስዩን ማህበር ሰው ሃብት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 313 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251114390144 መደወል ይችላሉ።Deadline: May 12, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 1