Spare Parts purchaser

Position:

Organization: Sunshine Construction PLC

Not Specified

  • እድሜ : ለሁሉም የሥራ መደቦች ከ 55 ዓመት በታች

  • የሥራ ቦታ፡ አዲስ አበባ ውጭ

  • ደመወዝ : በድርጅቱ የደመወዝ ስኬል መሰረት

የስራ መስፈርቶች

  • ቲቪኢቲ በደረጃ 3 በአውቶ መካኒክስ ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች

  • 3 ዓመት በሥራ መደቡ ላይ የሠራ/ች ፤ በኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ በመለዋወጫ ግዥ ላይ የሰራ/ች ፤

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝኩባንያው ዋናው መ/ቤት ቦሌ መንገድ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ፊትለፊት በመገኘት ወይም በኢሜል: jobs@sunshineinvestmentgroup.net በመላክ መመዝገብ ይችላሉ።

Job Requirements TVET Level 3 in Automechanic, or in a related field of study, with relevant work experience Work location: Outside Addis Ababa How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝኩባንያው ዋናው መ/ቤት ቦሌ መንገድ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ፊትለፊት በመገኘት ወይም በኢሜል: jobs@sunshineinvestmentgroup.net በመላክ መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +251115513209/+251115512444 ይደውሉ።

Deadline: May 20, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 1

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue