Position:
Organization: Medcon Engineering & Construction Plc
ብዛት፡ 1
ደመወዝ፡ በስምምነት
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
የት/ት ደረጃ፡ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ፡ 5 አመት
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቡልቡላ ማርያም ማዞርያ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ 2ኛ ፎቅ በዋናው መ/ቤት በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +251114700398/+251114700563 ይደውሉ።
Job Requirements Completion of 10th Grade with relevant work experience. How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቡልቡላ ማርያም ማዞርያ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ 2ኛ ፎቅ በዋናው መ/ቤት በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +251114700398/+251114700563 ይደውሉ።Deadline: Oct 26, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 1