Warehouse Worker

Position:

Organization: Gemshu Beyene Construction PLC

Not Specified

  • ብዛት፡ 2

  • ደመወዝ፡ በስምምነት

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ድግሪ ወይም ዲፐሎማ/ቲቪኢቲ ደረጃ IV በማኔጅመንት እና ሎጀስቲክና በሰፕላይ ቼይን ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር

  • የስራ ልምድ፡ 5 አመት

    የማመልከቻ መምሪያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ቦሌ መሰናዶ ት/ቤት ጎን በእምነት ሬስቶራንት አጠገብ ፤ ኦሮሚያ ኢንተርናሸናል ባንክ ጨፌ ቅርንጫፍ ያለበት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ሃላፊነቱ የትወሰነ የግል ማህበር በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +25116621182 ይደውሉ፡፡

Job Requirements Bachelor's Degree or TVET Level IV/ Diploma in Management, Logistics and Supply Chain Management, or a related field with relevant work experience How to Apply አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ቦሌ መሰናዶ ት/ቤት ጎን በእምነት ሬስቶራንት አጠገብ ፤ ኦሮሚያ ኢንተርናሸናል ባንክ ጨፌ ቅርንጫፍ ያለበት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ሃላፊነቱ የትወሰነ የግል ማህበር በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +25116621182 ይደውሉ፡፡

Deadline: Aug 24, 2025, 12:00 AM

Location:

Amount: 2

SIMILAR JOBS

No results found

feeling blue