Warehouse Worker
Position:
Organization: Federal Housing Corporation
Not Specified
ብዛት፡1
ደመወዝ፡ 11767
የስራ መስፈርቶች፡
የት/ት ደረጃ፡ በደረጃ 3 ወይም ደረጃ 2 ወይም ደረጃ 1 በሰፕላይ ማኔጅመንት፣ በንብረት አስተዳደር ሙያ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ፡ 2 -6 ዓመት(በደረጃ 3 - 2 ዓመት ፤ በደረጃ 2- 4 ዓመት እና በደረጃ 1- 6 ዓመት የሰራ/ች)
የማመልከቻ መመሪያ:
አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ CV እና የሥነ ምግባር ማረጋገጫ ማስረጃ በመያዝ እንዲሁም በሌቭል ደረጃ የሚቀርቡ የትምህርት ማስረጃዎች የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ የሚችል / የምትችል እዲስ አበባ ለገሀር አካባቢ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት ሁለተኛ ፎቅ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ በሥራ ሰዓት በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሣውቃለን።
Deadline: Mar 17, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 1
